Friday, June 14, 2024

ኑና መንፈስ ቅዱስን እንቀበል

 ኑና መንፈስ ቅዱስን እንቀበል በሚል ርዕስ  በቀጨኔ ምዕራፈ 
ቅዱሳን ሰገነት ቅ/ኪዳነምሕረት እና አቡነዜና ማርቆስ ገዳም 
ከሰኔ 14 እስከ 16 2016 ዓ ም  የስብከት የዝማሬ አገልግሎት
ተዘጋጅቶአልእንዳያመልጥዎ ይዘጋጁ  በስብከቱ  ጠዋት ወይ
ማታ ይገኙ 2ኛ ሰኔ 30ቀን 2016 ዓ ም የመጥምቀ መለኮት
 ቅዱስ ዮሐንስን ልደት በድምቀት እናነግሳለን እሁድ ስለሆነ 
እንዳይቀሩ  ላልሰማያሰሙ
 ሊቀ ትጉ/መ/ር ገ/መስቀል ኃ/መስቀል ነኝ 0940479999 እዳይቀሩ

1 comment: