ለችግረኛ ልጆች የትምህርት ቤት ማቴርያል አድለናል
ዛሬ መስከረም 5 ቀን
2011 ዓ.ም በሃይማኖት እውቀት ማስፋፊያ ማህበር ሥር የተቁዋቁዋመው የቤዛ ብዙኃን ምግባረ
ሠናይ በጎ አድራጎት ማህበር በማህበሩ መሥራች በሊቀ ትጉ መ/ር ገ/መስቀል ኃ/መስቀል አስተባባሪነት ለሚጀመረው የትምህርት ዘመን ለችግረኛ ልጆች የትምህርት ቤት ማቴርያል ቦርሳ ደብተር እስክሪብቶ እርሳስ ወዘተ በማህበሩ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ለ120 መቶ ሃያ ልጆች በዚህ መልኩ አድለናል እግዚአብሔር ይመስገን
No comments:
Post a Comment