በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለተቃጠሉትና ጉዳት ለደረሰባቸው አብያተ ክርስትያናት ማቁዎቁሚያ እና ለተፈናቀሉ ሰዋች እርዳታ ለማድረስ የሃይማኖት ዕውቀት ማስፋፊያ ማህበር መስራች አና የበላይ ጠባቂ የሆኑት ሊቀ.ትጉ.መ.ር ገ/መስቀል ኃ/መስቀል 400 ኩንታል ለሚጉዋጉዋዝበት 35,000 (ሰላሳ አምስት ሺ) ብር ለኮሚቴው ሰብሳቢ አስረክበዋል ለወደፊትም ለተባባሪዋቻችን ለዚህ ጉዳይ መርዳት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000254922898 መላክ የምትችሉ መሆኑን ኮሚቴዉ ያሳስባል ስለ ትብብራችሁ ከልብ አመሰግናለሁ፠
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን /ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልጆች ሃይማኖታችንን ልንጠብቅ ቃል እንገባለን ፡፡
Saturday, September 01, 2018
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለደረሰው ችግር እርዳታ ተደረገ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለተቃጠሉትና ጉዳት ለደረሰባቸው አብያተ ክርስትያናት ማቁዎቁሚያ እና ለተፈናቀሉ ሰዋች እርዳታ ለማድረስ የሃይማኖት ዕውቀት ማስፋፊያ ማህበር መስራች አና የበላይ ጠባቂ የሆኑት ሊቀ.ትጉ.መ.ር ገ/መስቀል ኃ/መስቀል 400 ኩንታል ለሚጉዋጉዋዝበት 35,000 (ሰላሳ አምስት ሺ) ብር ለኮሚቴው ሰብሳቢ አስረክበዋል ለወደፊትም ለተባባሪዋቻችን ለዚህ ጉዳይ መርዳት ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000254922898 መላክ የምትችሉ መሆኑን ኮሚቴዉ ያሳስባል ስለ ትብብራችሁ ከልብ አመሰግናለሁ፠
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment