Friday, April 27, 2018

የነዳያን የምሳ ግብዣ ተከናወነ


መንፈሳዊ ዜና እናቀርባለን ውድ ወገኖቻችን የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ ትሳኤውን ምክንያት በማድረግ ሚያዚያ 1 ቀን 2010 . በርካታ ቁጥር ያላቸውን ነዳያን በመጋበዝ በማህበሩ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የምሳ ግብዣ ተደርጎአል እግዚአብሔር ይመስገን በጉልበት በማቴሪያል በገንዘብ ለረዳችሁን ሁሉ በነዳያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን የበአል ዝግጅት ኮሚቴው።



 

No comments:

Post a Comment