
ካልሆናችሁ በሚል ሰበብ ሥራ አጥቶ መንገድ ተዳዳሪና ስደተኛ ሲሆን መንግስት ምን ምላሽ ሰጠ፦14ኛመንግሥት የንግድ ሥራውስጥ ገብቶ ተቆጣጥሮታል እኛ ምን እንሥራ ይላሉ 15ኛሕጋዊው ነጋዴና ሕገወጡ ነጋዴ ሳይለይ በግምት እዳ ተጥሎብናል ከስረናል ይላሉ፦ 16ኛመንግሥት በሃይማኖት እየገባ የፈለገውን ይሾማል ያልፈለገውን ይሽራል ይላሉ ለምን 17ኛወጣቱና ሕዝቡ ይህ ሁሉ ሲጠራቀምና መሸከም ሲአቅተው ለውጥ እንፈልጋለን ብሎ ሲወጣ ከሕዝቡ የወጡ ሕዝባዊ ሠራዊት ወድሞቻቸውንና እሕቶቻቸውን እየገደሉና እያሰሩ ጥላቻና ብጥብጡ እየባሰ ሲመጣ መንግሥት የሰጠው ምላሽ ምንድነው፠ 18ኛመንግሥት ሕዝብ ነው ተመርጠው የተሾሙ ባለሥልጣኖች ደግሞ አገልጋይዎች ናቸው ይህ በተግባር የሚገለጠው መቼነው። ከዚህ በላይ ከአንድ እስከ አሥራ ስምንት የቀረቡት የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄዎች ናቸው አፋጣኝ መፍትሔ ያሰፈልጋቸዋል እንላለን መልካም የፋሲካ በአል ይሁንልን አሜን የቀረኝ ካለ ጨምሩበት አንድ ቀን እግዚአብሔር ሲፈቅድ ይመለሳል 1ኛየጴጥ መ ም3ቁ16 ይ መ
No comments:
Post a Comment