Friday, April 27, 2018

አንዱ ለአንዱ ይጸልይ

ውድ የተዋህዶ ልጆች ይችን አጭር መልዕክት አንብቡአት ቅዱስ ያዕቆብ እንዳለ አንዱ ለአንዱ ይጸልይ የጻድቅ ሰው ጸሎት ግዳጅ ትፈጽማለች ይላል እናንተ ለእኔ ጸልዩ እኔም ለእናንተ አጸልያለሁ ከዚህ ውጭ በየቦታው መቅበዝበዝ ይቅርባችሁ ለምሳሌ 1ኛ መራኛ የገብረ ክርስቶስ ገዳም አለ ጠበል ፈልቆአል እያላችሁ ዛር ያደረባት ሴት እያስጠነቆላችሁ አትለቁ 2ኛ አዲስ ዓለም ማርያም እማሆይ አሉ እያላችሁ የአጋንት መንፈስ አታስጎትቱ ንግዲህ ስለስንቱ ነጋዴዎች ልንገራችሁ እራሳችሁን ጠብቁ በሃይማኖታችሁ ጽኑ እላለሁ::

1 comment: