አባታችሁ ርህሩህ እንደሆነ እናንተም ርህሩሆች ሁኑ አሥራ በኩራት በ ማውጣት ከዕለት ጉርስ ከአመት ልብስ በመቀነስ መርዳት የነፍስ ዋስትና ነው እንግዲህ በማህበራችን ይጠቀሙ ለአንድ አልጋ ቁራኛ ወይም ለአንድ ሕፃን በየወሩ ለመርዳት 300 ብር እና ለነዳያን ግብዣ በአመት 4ጊዜ ለመጋበዝ የገንዘብ መላኪያ ሒሣብ ቁጥር
1ኛ በንግድ ባንክ 1000228290959
2ኛ በአዋሽ ባንክ 013220097038200
ብለው ይላኩ ለገጠር ቤተ ክ እና ለልዩ ጉባኤ ማዘጋጃ ድጋፍ ለምታደርጉ በቡና ባንክ 2519501000082 መ/ር ገብረ መስቀል ኃ/መስቀል እያላችሁ መላክ የምትችሉ መሆኘኑን በአክብርት እየገለጽሁ እኔና ኮሚቴውም የታዘዝንውን እንፈጽማለን።