- 150 ዳዊት በማደል ይደገማል፤
- የዘወትር ጸሎት በአማርኝ ይደረሰል፤
- ወዳሴ ማርያም መልከአ ማርያም መልከአኢየሱስ ይደገማል፤
- ተዓምረ ማርያም ይነበብና እግዚአብሔርን አመስግኑ የሚለው መዝሙር ይባላል፤
- አቤቱ ማረን ይቅር በለን 6 ጊዜ ይደረሳል፤
- አድህነነ ከማዓቱ ሰውረነ በምህረቱ በእንተ ማርያም ወላዲቱ 6 ጊዜ ይደረሳል፤
- ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ 6 ጊዜ ይደረሳል፤
- ኪራላይሶን 6 ጊዜ ይደረሳል፤
- እግዚኦ ማሃሪነ ክርስቶስ 12 ጊዜ ከዕጣን ጋር፤
- በዕንተ ማርያም መሃሪነ ክርስቶስ 12 ጊዜ፤
- በዕንተ ሚካኤል 3ጊዜ፤
- በዕንተ ገብርኤል 3ጊዜ፤
- በዕንተ ሩፋኤል ወ ኡራኤል 3ጊዜ፤
- በዕንተ መላዕክት 3ጊዜ፤
- በዕንተ ነቢያት 3ጊዜ፤
- በዕንተ ሐዋርያት 3ጊዜ፤
- 17. በዕንተ ጸድቃን ወቅዱሳን 3ጊዜ፤
- በዕንተ ሰማዕታት ወጊዮርጊስ 3ጊዜ፤
- በዕንተ ሕጻናት መሃሪነ ክርስቶስ 3ጊዜ፤
- ማዕጠንት ይታጠናል ከላኛው እስከ ታቸኛው ወለል፤
- ተንስኡ ለጸሎት በማለት ጸሎታ ወንጌል ይጸለያል አራቱ ወንጌል ይነበባል፤
- ቅዱስ ተብሎ የሠርክ ኪዳን ይደረስና ይታረጋል፡፡
- የንስሐ መዝሙሮች ይዘመራሉ
- የ30 ደቂቃ የወንጌል ስብከት ተሰጥቶ 1 ሰዓት ተኩል ይጠናቀቅና ምዕመናን ወደ ቤታቸው እንዲሄዱ ይደረጋል፡፡
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን /ውድ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልጆች ሃይማኖታችንን ልንጠብቅ ቃል እንገባለን ፡፡
Thursday, April 26, 2018
ሥርዓተ ምህላ ጸሎት መመሪያ
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment