Thursday, April 26, 2018

ሥርዓተ ምህላ ጸሎት መመሪያ


  1. 150 ዳዊት በማደል ይደገማል፤
  2. የዘወትር ጸሎት በአማርኝ ይደረሰል፤
  3. ወዳሴ ማርያም መልከአ ማርያም መልከአኢየሱስ ይደገማል፤
  4. ተዓምረ ማርያም ይነበብና እግዚአብሔርን አመስግኑ የሚለው መዝሙር ይባላል፤
  5. አቤቱ ማረን ይቅር በለን 6 ጊዜ ይደረሳል፤
  6. አድህነነ ከማዓቱ ሰውረነ በምህረቱ በእንተ ማርያም ወላዲቱ  6 ጊዜ ይደረሳል፤
  7. ስምአነ አምላክነ ወመድኃኒነ 6 ጊዜ ይደረሳል፤
  8. ኪራላይሶን 6 ጊዜ ይደረሳል፤
  9. እግዚኦ ማሃሪነ ክርስቶስ  12 ጊዜ ከዕጣን ጋር፤
  10. በዕንተ  ማርያም መሃሪነ ክርስቶስ 12 ጊዜ፤
  11. በዕንተ  ሚካኤል  3ጊዜ፤
  12. በዕንተ  ገብርኤል  3ጊዜ፤
  13. በዕንተ  ሩፋኤል ወ ኡራኤል  3ጊዜ፤
  14. በዕንተ  መላዕክት  3ጊዜ፤
  15. በዕንተ  ነቢያት  3ጊዜ፤
  16. በዕንተ  ሐዋርያት  3ጊዜ፤
  17. 17.   በዕንተ   ጸድቃን  ወቅዱሳን  3ጊዜ፤
  18. በዕንተ  ሰማዕታት ወጊዮርጊስ 3ጊዜ፤
  19. በዕንተ ሕጻናት መሃሪነ ክርስቶስ  3ጊዜ፤
  20. ማዕጠንት ይታጠናል ከላኛው እስከ ታቸኛው ወለል፤
  21. ተንስኡ ለጸሎት በማለት ጸሎታ ወንጌል ይጸለያል አራቱ ወንጌል ይነበባል፤
  22. ቅዱስ ተብሎ የሠርክ ኪዳን ይደረስና ይታረጋል፡፡
  23. የንስሐ መዝሙሮች ይዘመራሉ
  24. የ30 ደቂቃ የወንጌል ስብከት ተሰጥቶ 1 ሰዓት ተኩል ይጠናቀቅና ምዕመናን ወደ ቤታቸው እንዲሄዱ ይደረጋል፡፡

No comments:

Post a Comment